የሀዘን መግለጫ

ከ 1964 – 1965 እ.አ.አ በብሔራዊ የእንሰሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት ዋና ስራ አስኪያጅ በነበሩት የተከበሩ ዶ/ር አሰፋ ወ/ጊዮርጊስ ህልፈት ኢንስቲትዩቱ የተሰማዉን ሃዘን ይገልጻል ::

ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት ለኚህ አንጋፋ  የእንስሳት ህክምና ባለሞያ ለዘርፉ ላበረከቱት አስተዋፆ የህይወት ዘመን እውቅና እንዳበረከተላቸው የሚታወስ ነው።

ለመላው ቤተሰቦቻቸው እንዲሁም የስራ ባልደረቦቻቸው መፅናናትን ይመኛል !

 ነብስ ይማር!

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *