የሀዘን መግለጫ

ከ 1964 – 1965 እ.አ.አ በብሔራዊ የእንሰሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት ዋና ስራ አስኪያጅ በነበሩት የተከበሩ ዶ/ር አሰፋ ወ/ጊዮርጊስ ህልፈት ኢንስቲትዩቱ የተሰማዉን ሃዘን ይገልጻል ::
ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት ለኚህ አንጋፋ የእንስሳት ህክምና ባለሞያ ለዘርፉ ላበረከቱት አስተዋፆ የህይወት ዘመን እውቅና እንዳበረከተላቸው የሚታወስ ነው።
ለመላው ቤተሰቦቻቸው እንዲሁም የስራ ባልደረቦቻቸው መፅናናትን ይመኛል !
ነብስ ይማር!

