Archives: News
Russian Federation delegate visits the National Veterinary Institute
Excellency Maria Abdalkina, Representative of the Ministry of Agriculture of the Russian Federation and Second Secretary of the Russian Embassy in Ethiopia, visited the National Veterinary Institute (NVI) on 27 January 2026 to discuss potential collaboration in technology transfer for livestock vaccine production. During the meeting, the delegate expressed theRead More
የኢፌድሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ኢንስቲትዩቱን ጎበኙ
ታህሳስ 27፣ 2018 ዓ.ም ፤ የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት ባደረጉት የመስክ ምልከታ የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ መለሰ መና ፣ የቋሚ ኮሚቴው ምክትል ሰብሳቢ የተከበሩ ዶ/ር ኢንጂነር ስለሺ ኮሬ እና የኮሚቴዉ አባላት ተገኝተዋል። አላማዉም ኢንስቲትዩቱ የተቋቋመበትን ዓላማ ከማሳካትRead More
Chinese delegation visits the National Veterinary Institute
Chinese delegation visits the National Veterinary Institute (NVI) on 16 Dec 2025 for discussion on collaboration for potential tech transfer on biotechnological products development & manufacturing. The visit is sideline event of collaborative initiative of the China-Africa forum on Science & Technology for African Animal Resources Management organized by missionRead More
The Institute has produced and delivered the Rinderpest (RP) vaccine, which serves as an emergency reserve Vaccine for Africa
The World Organization for Animal Health (WOAH) selected the National Veterinary Institute through an international tender to produce and temporarily supply the Rinderpest vaccine for emergency stockpiling at the Pan-African Veterinary Vaccine Control Centre (AU-PANVAC). Given the global eradication of the disease, the production process requires utmost caution. Based onRead More
ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት በታማኝ ግብር ከፋይነት የሀገር ዓቀፍ የብር/ Silver ደረጃ ተሸላሚ ሆነ
ከ 2011 ዓ.ም ጀምሮ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለግብር ከፋዮች የዕዉቅና እና ሽልማት ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን ፤ በ2017 በጀት ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ የላቀ አፈጻጸም ያስመዘገቡ ታማኝ ግብር ከፋዮች በ7ኛዉ ዙር ሀገር አቀፍ የዕዉቅና እና የሽልማት ሥነ- ሥርዓት የኢፌድሪ ጠ/ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐብይ አህመድ በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ በ7ኛው ዙር ሀገራዊ ዕዉቅና እናRead More
ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት የ2018 በጀት ዓመት ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ፣ የኢንስቲትዩቱን የ2017 በጀት አመት የስራ አፈፃፀም እና የቀጣይ አምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ የተቋሙ ስራ አመራር ከሠራተኞች ጋር ዉይይት አደረጉ
በዉይይቱ የ2018 በጀት ዓመት ሀገራዊ የልማት ዕቅድን ያቀረቡት የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ታከለ አባይነህ ሲሆኑ አለምአቀፍ የኢኮኖሚ አዝማሚያ፣የማክሮኢኮኖሚ ዕቅድ፣የፋይናንስ ዘርፍ፣የግብርናና አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕቅድ በተለይም ከኢንስቲትዩቱ ተልዕኮ አንጻር ተያያዥ የሆኑ እንደ የሌማት ትሩፋት ያሉ ጉዳዮች ላይ ትኩረት በማድረግ ከኢንስቲትዩቱ የሚጠበቁ ስራዎችን በተመለከተ ለዉይይት አቅርበዋል፡፡ ሀገራዊ ጥቅምን የሚያጠናክሩ ማዕቀፎችን ማስፋት፣በሁሉም ዘርፍRead More
በክትባት ስርጭትና አገልግሎት አስጣጥ የግሉ ዘርፍ ሚና በሚል ከደንበኞች ጋር ዉይይት ተካሄደ
በብሔራዊ የእንሰሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት በክትባት ስርጭትና አገልግሎት የግሉ ዘርፍ ሚና በሚል ከፌደራል ግብርና ሚ/ር እና፣ ከኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎቸ፣ የክልል ግብርና ቢሮ የእንስሳት ጤና ዘርፍ ሃላፊዎች እና በእንስሳት ጤና ላይ ከተሰማሩ ከግል ዘረፉ የተገኙ ተሳታፊዎች፣ በተገኙበት የግማሽ ቀን ዉይይት ተካሄደ፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ታከለ አባይነህ እንደገለጹትRead More
የኢፌድሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት ስምሪት ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ኢንስቲትዩቱን ጎበኙ
የኢፌድሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት ስምሪት ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ብሔራዊ የእንሰሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩትን ጎበኙ፡፡ በዚህ ጉብኝት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች፣ የባዮና ኢመርጂንግ ኢንስቲትዩት እና የክልል የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ተቋማት የስራ ሀላፊዎች፤ የዩኒቨርስቲ ምሁራን፤ የምርምር ተቋማትና የዘርፉ ተዋናዮች ተሳትፈውበታል። ልዑካን ቡድኑ የብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዪትንRead More
በብሔራዊ የእንሰሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወር ሀገራዊና ተቋማዊ ዕቅድ አፈጻጸም ላይ የተቋሙ ስራ አመራር ከሠራተኞች ጋር ዉይይት አደረጉ
የብሔራዊ የእንሰሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት አመራርና ሰራተኞች የኢንስቲትዩቱን እንዲሁም የፌዴራል መንግስት ሀገራዊ የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አካሄዱ። የፌዴራል መንግስት ሀገራዊ የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸምን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ታከለ አባይነህ አቅርበዋል። በገለጻቸውም በማህበራዊ እና በኢኮኖሚያዊው እንዲሁም በተለያዩ ሴክተሮች የተመዘገቡ ውጤቶችን ለማሳየት ተችሏል።Read More
