Archives: News
Ethiopian Investment Holdings (EIH) Adds Eight State-owned Enterprises to its Portfolio: Including the Subsidiaries of Ethio Pharma Group – the National Veterinary Institute and ShieldVax Enterprise
The Ethiopian Investment Holdings (EIH) has expanded its portfolio with addition of several key State-Owned Enterprises (SOEs). EIH announced the successful addition of eight Enterprises to its portfolio as per the decision of its Board of Directors and Council of Ministers Regulation No. 487/2022. Article 8 of this regulation statesRead More
በመንግስት ልማት ድርጅት ይዞታና አስተዳደር የኢንስቲትዩቱ 2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ሪፖርት ግምገማ ተካሄደ
አንጋፋው የብሔራዊ እንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት ገቢ ካለፈው በጀት ዓመት የተሻለ እንደሆነ ታየ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ተጠሪ ከሆኑ የልማት ድርጅቶች መካከል አንዱ እና በእንስሳት ክትባት ማምረት ዘርፍ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ደረጃ ግንባር ቀደም የሆነው የብሔራዊ እንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ህዳር 17Read More
National Workshop held at National Veterinary Institute on Advances in Vaccinology
The Research and Development directorate of the National Veterinary Institute (NVI) organized two-day national workshop on Advances in Vaccinology which as conducted from 5 – 6 September 2024 within the premises of the Institute at Bishoftu, Ethiopia. Dr. Dangachew Beyene, Deputy Board chair of NVI, Pro. Afework Kassu, Director GeneralRead More
የብሔራዊ እንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩትና የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ተካሔደ
የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር የብሔራዊ እንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩትን እና የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽንን የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ነሐሴ 8 ቀን 2016 ዓ.ም በሂልተን ሆቴል መሰብሰቢያ አዳራሽ ገመገመ፡፡ የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማው የኦፕሬሽን፣ የፋይናንስ፣ የኮርፖሬት ገቨርናንስ፣ የፕሮጀክት እና የሪፎርም ግቦች አፈጻጸምRead More
የብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት የ2016 በጀት አመት የስራ አፈፃፀም እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አስመልክቶ የተቋሙ ስራ አመራር ከሠራተኞች ጋር ዉይይት አደረጉ
የ60ኛ አመት የምስረታ ክብረ በዓል ኢንስቲትዩቱን በሚገባ ያስተዋወቀና ገፅታውን በገነባ መልኩ በስኬት መጠናቀቁ፣ የስራ አመራሩና የሁሉም ሰራተኛ ተቀናጅቶ መስራት አንድ ማሳያ መሆኑን በመግለጽ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ታከለ አባይነህ ለመላው ስራ አመራርና ሰራተኛ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ በመቀጠልም ኢንስቲትዩቱ አመታዊና ስትራቴጂክ እቅዱን ለማሳካት፣ምርትና ምርታማነት ላይ እንቅፋት የሆኑ ችግሮችን በመፍታት ገቢውን ለማሳደግ እንዲሁምRead More
The National Veterinary Institute of Ethiopia recognizes the joint FAO/IAEA Centre of the United Nations
On the occasion of its 60th Anniversary, the National Veterinary Institute (NVI) of Ethiopia recognizes the IAEA of the joint FAO/IAEA centre for its significant contribution to NVI during its 60-year journey. Dr Takele Abayneh, Director General of the institute forwarded the recognition award to the Dr Dongxin Feng, directorRead More
The National Veterinary Institute and collaborating institutions won an international competitive research grant on Innovative Veterinary Solutions for Antimicrobial Resistance (InnoVet-AMR) 2
Project title: Novel Nano particle therapeutics as Alternatives to Antibiotics to Control Bacterial Infection in Ruminants in Ethiopia The National Veterinary Institute in collaboration with Illinois (UIUC) and Ohio State Universities won the global call on research proposals on Innovative Veterinary Solutions for Antimicrobial Resistance (InnoVet-AMR) 2 funded by Canada’sRead More
The National Veterinary Institute and collaborators developed a Novel Engineered Subunit vaccine against hemorrhagic septicemia of Ruminants that is cross-protective with long lasting protection
The National Veterinary Institute in collaboration of the Universities of Toronto and Calgary has been engaged in the research project on the development of Novel Engineered subunit vaccine against HS since 2019. The research has been conducted with the financial support obtained from an internationally competitive grant secured from InternationalRead More
የብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ተከበረ ።
ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት በእንስሳት ኃብት ምርታማነትን ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት የሚያበረክተውን አስተዋጽዖ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ። ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች አክብሯል። በዓሉም ተቋሙ ቅጥር ግቢ በቢሾፍቱ ከተማ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የዘርፉ ተመራማሪዎችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተከብሯል። በበዓሉ በኢንስቲትዩቱ 60Read More
ለሁሉም ሚዲያ ኢንስቲትዩታችን 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለሚሰጠዉ ጋዜጣዊ መግለጫ የሚዲያ ሽፋን እንዲደረግልን ስለመጠየቅ፤
ኢንስቲትዩታችን 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለሚሰጠዉ ጋዜጣዊ መግለጫ የሚዲያ ሽፋን እንዲደረግልን ስለመጠየቅ፤ ብሔራዊ የእንሰሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት የሀገሪቱን የእንሰሳት ሃብት ከተለያዩ የእንሰሳት በሽታዎች ለመከላከል የሚያስችል ክትባቶችና መድሃኒቶችን በማቀነባበር ለተጠቃሚዎቹ በተመጣጣኝ ዋጋ የሚያሰራጭ የመንግስት የልማት ድርጅት ነዉ፡፡ ኢንስቲትዩቱ የእንሰሳት በሽታ መከላከያ ክትባት የማምረት ስራዉን ከ1956 ዓ.ም የጀመረ ሲሆን ከተመሰረተRead More