Archives: News

የብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ተከበረ ።

ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት በእንስሳት ኃብት ምርታማነትን ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት የሚያበረክተውን አስተዋጽዖ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ። ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች አክብሯል። በዓሉም ተቋሙ ቅጥር ግቢ በቢሾፍቱ ከተማ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የዘርፉ ተመራማሪዎችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተከብሯል። በበዓሉ በኢንስቲትዩቱ 60Read More

ለሁሉም ሚዲያ ኢንስቲትዩታችን 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ  ለሚሰጠዉ ጋዜጣዊ መግለጫ የሚዲያ ሽፋን እንዲደረግልን ስለመጠየቅ፤

  ኢንስቲትዩታችን 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ  ለሚሰጠዉ ጋዜጣዊ መግለጫ የሚዲያ ሽፋን እንዲደረግልን ስለመጠየቅ፤ ብሔራዊ የእንሰሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት የሀገሪቱን የእንሰሳት ሃብት ከተለያዩ የእንሰሳት በሽታዎች ለመከላከል የሚያስችል ክትባቶችና መድሃኒቶችን በማቀነባበር ለተጠቃሚዎቹ በተመጣጣኝ ዋጋ የሚያሰራጭ የመንግስት የልማት ድርጅት ነዉ፡፡ ኢንስቲትዩቱ የእንሰሳት በሽታ መከላከያ ክትባት የማምረት ስራዉን ከ1956 ዓ.ም የጀመረ ሲሆን  ከተመሰረተRead More

በመንግስት ልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር የኢንስቲትዩቱ የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ተገመገመ

  ግንቦት 6 ቀን 2016 ዓ.ም – የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር የብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩትን የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ከአስተዳደሩ እና ከኢንስቲትዩቱ የስራ ሃላፊዎች ጋር ገመገመ፡፡ ኢንስቲትዩቱ አፈጻጸሙን ለህዝብ ማሳወቁ ፣የሂሳብ ምርመራን ወቅታዊ ማድረጉ፣የተቋሙ ካፒታል ማደጉ፣ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ ለመስራት ያከናወናቸው ተግባራት እና ከታቀዱ ፕሮጀክቶችRead More

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፣ እና የመንግስት ልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ኢንስቲትዩቱን ጎበኙ

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚደንት ክቡር ዶ/ር ዮሐንስ አያሌው እና፣ የመንግስት ልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ትግስቱ አምሳሉ እንዲሁም የባንኩ አስተዳደር እና የሚመለከታቸው የስራ ሃላፊዎች የብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩትን የተለያዩ የክትባት ማምረቻ ላብራቶሪዎች፣የእንሰሳት መድሃኒት ማቀነባበሪያ ፋብሪካዉንና የተጀመሩ ፕሮጀክቶች ያሉበትን የስራ እንቅስቃሴ ጎበኙ፡፡ የኢንስቲትዩቱ የኦፕሬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ርRead More

የሚንስትሮች ምክር ቤት 27ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የኢንስቲትዩቱን የተፈቀደ ካፒታል አፀደቀ

የሚንስትሮች ምክር ቤት 27ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የኢንስቲትዩቱን የተፈቀደ ካፒታል አፀደቀ የሚንስትሮች ምክር ቤት የብሔራዊ የእንሰሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት በልማት ድርጅትነት ለማቋቋም  የወጣው ደንብ ላይ  ኢንስቲትዩቱ የእንሰሳት በሽታዎችን ለመከላከል የሚያስፈልጉ ክትባቶችና መድሃኒቶች፣ በእንሰሳት ጤና ረገድ ለሚደረግ  ምርምር  የሚያገለግሉ ባዮሎጂካሎችና ሪኤጀንቶችን እንዲሁም ተዛማች ግብአቶችን በራስ አቅም ለማምረት የተያዘውን አገራዊ ስትራቴጂ ማሳካትRead More

African Union Pan-African Veterinary Vaccine Center /AU-PANVAC has launched the construction of new laboratory complex.

African Union Pan-African Veterinary Vaccine Center /AU-PANVAC has launched a ground breaking event for the construction of new laboratory complex which will be built through a donation from the United States of America  amounting 56 million dollar as at Bishoftu city within the National Veterinary Institute compound. The Chairperson ofRead More

በኡጋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ክብርት እጸገነት በዛብህ የብሔራዊ የእንሰሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩትን የክትባት ማምረቻ ላብራቶሪዎች ጎበኙ

    በኡጋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ክብርት እጸገነት በዛብህ የብሔራዊ የእንሰሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩትን የክትባት ማምረቻ ላብራቶሪዎች ጎበኙ ፤የጉብኝቱ አላማ በኡጋንዳና በአካባቢዋ የገበያ ትስስር ለመፍጠርና ተረካቢዎች የኢንስቲትዩቱን ምርት እንዲገዙ ለማድረግ የሚያስችል ነዉ፡፡ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን                                                  የካቲት 9 ቀን 2016 ዓ.ም

The Council of Ministers has endorsed two regulations that will enhance the country’s efforts towards developing local vaccine manufacturing capacity

Today, is a huge milestone for this initiative as the Council of Minister’s has endorsed the regulations for the establishment of ShieldVax Enterprise which is being established for the manufacturing of human vaccines and other biological, as well as the regulation for the establishment of Ethio-BioPharma Group, an umbrella enterprise that will include the existing National Veterinary Institute (NVI) known for its long service in veterinary vaccine manufacturing and the newly established ShieldVax Enterprise.

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሀገር ውስጥ የክትባት ምርትን አቅም ለመፍጠር የሚያስችሉ ሁለት ደንቦችን አጸደቀ

በዛሬው እለትም ይህንን ጥረት አንድ ምእራፍ የሚያሻግር የሰው ክትባት ለማምረት የሚቋቋመውን የሺልድቫክስ (ShieldVax) ኢንተርፕራይዝን እና ነባሩን የብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት (NVI) በማካተት እንዲቋቋም የቀረበውን የኢትዮ-ባዮፋርማ ግሩፕን የማቋቋሚያ ደንቦች በዛሬው ዕለት የሚንስትሮች ምክር ቤት አጽድቋል።

The National Veterinary Institute of Ethiopia is set to produce Rinderpest Vaccine

Rinderpest (RP) is highly infectious and fatal disease of Cattle that caused significant economic catastrophes in Africa.