በኡጋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ክብርት እጸገነት በዛብህ የብሔራዊ የእንሰሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩትን የክትባት ማምረቻ ላብራቶሪዎች ጎበኙ

 

 

በኡጋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ክብርት እጸገነት በዛብህ የብሔራዊ የእንሰሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩትን የክትባት ማምረቻ ላብራቶሪዎች ጎበኙ ፤የጉብኝቱ አላማ በኡጋንዳና በአካባቢዋ የገበያ ትስስር ለመፍጠርና ተረካቢዎች የኢንስቲትዩቱን ምርት እንዲገዙ ለማድረግ የሚያስችል ነዉ፡፡

የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን

                                                 የካቲት 9 ቀን 2016 ዓ.ም

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *